ሁሉም አባላት በየወሩ የመጀመሪያው አርብ በዚህ ጾም እና ጸሎት ተገኝተው ከቤተክርስቲያን የጸሎት ቡድን ጋር በመሆን ለተተኪው ትውልድ አንድንጸልይ ቤተ ክርስቲያን በጥብቅ ታሳስባለች
All members are highly encouraged to attend this fasting and prayer every first Friday of the month to join the church prayer group