This event has already occurred
Slideshow image
Save to your Calendar

ከ4/17-19/2025 ለሚኖረው ጾምና ጸሎት ከቤ/ክ የተሰጡ የጸሎት ርዕሶች
      መሪ ጥቅስ:- ማቴ 7:7-8 
                          -ፊል 4:6

ሐሙስ

ምስጋና ስለማንነቱ, ምህረትና ጥበቃው

ንስሃ 
    -በግል,በቤ/ክን እና በአገር ደረጃ እግ/ርን በበደልንባቸው ጉዳዩች  ምልጃና ልመና

ስለ ወንጌል ስርጭት
    -የሚሽን ስራወችን /የወንጌል አገልግሎት ሚኒስትሪዎችን በማሰብ መፀለይ
   - ቅዱሳን ሁሉ የወንጌል ባላደራነት እንዲሰማንና በመነቃቃት መመስከርና መሳተፍ እንድንችል
 -በጎንደር ከተማ ስለሚደረገው የጀማ ወንጌ ስርጭት ኮንፈርንስ

       አርብ
-ሐሙስ ላይ የተጠቀሰው አገራዊ የንስሃ ጸሎት
 -ስለቤተክርስቲያናችን ህንፃ ግዥ
-ስለ አገልጋይ /እረኛ/
 -በህብረታችን ፍቅርና የመንፈስ አንድነት የበለጠ እንዲጠነክር
 -በዚህ አመት ስለሚካሄደው የቤ/ክን መሪዎች ምርጫ
        ቅዳሜ
 -አገራዊው የንስሃ ፀሎት የቀጥላል
 - ስለ መንፈስ ቅዱስ ሙላትና መነቃቃት
 -ስለ ፀጋስጦታዎች ያሉንንና የተሰጡንን ተቀብለንና አክብረን መጠቀም እንድንችልና የለሉንን ም ጌታ እንዲሰጠን
 -ስለ ተተኪው ትውልድ በእግ/ር እውቀትና ፍርሀት በማደ እውነተኛ ተረካቢ እንዲሆን
 -ስለ ሀገራት ሰላም, ጦርነትና መለያየትን እግ/ር እንዲያስወግድ
   -ማሳሰቢይ ፕሮግራም መሪው/ዋ/ በልቡ ያለውን መጨመር ይችላል 
         

መልካም ጊዜ ተባረኩ